የጄኔቩ የተ.መ. የሰብዓዊ መብት ምክር ቤት እና ኢራን
ሰኞ፣ የካቲት 8 2002ማስታወቂያ
ምዕራባውያን አገራት የቴህራንን አገዛዝ ከተለያየ አቅጣጫ ሲነቅፉ ሩስያ እንዲሁም አንዳንድ የገልልተኛ ሀገራት ንቅናቄና የሙስሊም ሀገራት ማህበር አባላት ደግሞ ለኢራን ድጋፋቸውን ሰጥተዋል ።ብሪታኒያ እና ፈረንሳይ ካለፈው ዓመቱ የኢራን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ በኃላ ስለ ተነሳው ብጥብጥ ዓለም ዓቀፍ ምርመራ እንዲካሄድ ጥሪ አስተላልፈዋል ። ኢራን ግን ይህን ውድቅ አድርጋለች ።የዶይቼቬለው ፓስካል ሌሽለር ምክር ቤቱ የኢራንን ሰብዓዊ መብት አያያዝ ከመረመረበት ከጄኔቭ የላከውን ዘገባ ሂሩት መለሰ አጠናቅራዋለች ።
ስካል ሌሽለር /ሂሩት መለሰ
አርያም ተክሌ