1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ፕሬዝዳንት የኢትዮጵያ ጉብኝት ፍፃሜ

ረቡዕ፣ መጋቢት 11 2005

ጋውክ ጀርመን ለኢትዮጵያ ልማት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምትሰጥ አስታውቀዋል ። ሆኖም በኢትዮጵያ በዲሞክራሲና በሰብአዊ መብት አጠባበቅ ረገድ ብዙ መሰራት ያለባቸው ተግባራት እንዳሉ ተናግረዋል ።

https://p.dw.com/p/180v1
ምስል DW/H. Schott

የጀርመን ፕሬዝዳንት ዮአሂም ጋውክ በኢትዮጵያ ያደረጉትን የ 4 ቀናት ጉብኝት ዛሬ አጠናቀዋል ። በ4 ቀናት የኢትዮጵያ ቆይታቸው ከኢትዮጵያ ባለስልጣናት ጋር የተነጋገሩት ጋውክ ጀርመን ለኢትዮጵያ ልማት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደምትሰጥ አስታውቀዋል ። ሆኖም በኢትዮጵያ በዲሞክራሲና በሰብአዊ መብት አጠባበቅ ረገድ ብዙ መሰራት ያለባቸው ተግባራት እንዳሉ ተናግረዋል ። ጋውክ ዛሬ ከአዲስ አበባ ከመነሳታቸው በፊት የአዲስ አበባውን የተግባረ እድ ትምህርት ጎብኝተዋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ አለው ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ