የጀርመን ፕሬዚደንት ዳግም መመረጥ
ሰኞ፣ ግንቦት 17 2001ማስታወቂያ
በምክር ቤት በተካሄደው የጀርመን ፌዴራዊ ምክር ቤት እንደራሴዎችና የክፍላተ ሀገር ውክልና ምክር ቤት አባላት በተሳተፉበት ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ስነ ስርዓት ላይ ስድስት መቶ አስራ ሶስት ድምጽ በማግኘት ለሁለተኛ ጊዜ የተመረጡት ፕሬዚደንት ከምርጫው በኋላ ባሰሙት ንግግራቸው የሀገሪቱ መሪ በቀጥታ በህዝብ እንዲመረጥ ያሰሙት ሀሳብ በወቅቱ የፖለቲካ ፓርቲዎችንና ተንታኞችን ማነጋገር ይዞዋል።
ይልማ ሀይለሚካኤል/አርያም ተክሌ