1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን የአቶም ሐይል ማዕከላት የስራ ጊዜ መራዘም ያስነሳው ውዝግብ

ማክሰኞ፣ ጳጉሜን 2 2002

የጀርመን ጥምር መንግስት ፣ በሀገሪቱ የሚገኙትን የኒዩክልየር ኃይል ማመንጫ ማዕከላት ለመዝጋት ከዚህ ቀደም የተቀመጠውን የጊዜ ገደብ ለመራዘም በቅርቡ የደረሰበት ስምምነት እያወዛገበ ነው ።

https://p.dw.com/p/P6Lu
ምስል picture-alliance/dpa

ሀገሪቱን የሚመራው የእህትማማቾቹ የክርስቲያን ዲሞክራቶች ህብረትና የክርስቲያን ሶሻል ህብረት ፓርቲዎች እንዲሁም የነፃ ዲሞክራቶቹ ፓርቲ ተጣማሪ መንግስት የጀርመን የአቶም ኃይል ማመንጫዎችን ዕድሜ በአማካይ በአስራ ሁለት ዓመት ለማራዘም ወስኗል ። ተቃዋሚ ፓርቲዎች የጀርመን የኒዩክልየር ኃይል ማመንጫዎችን ለመዝጋት ከዚህ ቀደም የተያዘው ዕቅድ ወደ ኃላ መቀልበስ የለበትም ሲሊ ተቃውሞአቸውን በማሰማት ላይ ናቸው ። መንግስት በበኩሉ አሁን ስራ ላይ ያሉትን የኒዩክልየር ጣቢያዎች ለመዝጋት ጊዜው ገና ሲል ይከራከራል ።

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ