1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ወደ ሶማሊያ ጦር የማዝመት ዕቅዷ

ማክሰኞ፣ የካቲት 4 2006

አፍሪቃ ውስጥ ርሀብ፣ የርስ በርስ ጦርነት እና ሌሎች ክስተቶች ከሚስተዋሉባቸው ሃገራት ተርታ ሶማልያ በምሳሌነት ትጠቀሳለች።

https://p.dw.com/p/1B6wr
Afrika Bundeswehr bildet somalische Soldaten in Uganda aus
ምስል MARC HOFER/AFP/Getty Images

የጀርመን የመከላከያ ሚኒስቴር ከ20 ዓመት በላይ ባለመረጋጋት እና በጦርነት ውስጥ የቆየችውን የዚችኑ ሀገር ሁኔታ ለማሻሻል ያስችላል ያለውን ሀሳብ ሰሞኑን አቅርቧል። ሀሳቡ የጀርመን መንግሥት ወደ 20 የሚጠጉ የጦር አሰልጣኞችን ወደ ሞቃድሾ ይላክ የሚል ነው። ይሁንና፣ ይህ ሀሳብ በአንዳንድ የሀገሪቱ ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዘንድ ሙሉ ድጋፍ እንዳላገኘ የዶይቸ ቬለ ስቬን ፖህልን ዘገባ አመልክቷል። ዝርዝሩን ከበርሊን ይልማ ኃይለሚካኤል አጠናቅሮታል።

ይልማ ኃይለሚካኤል

ልደት አበበ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ