የጀርመን ባለኃብቶችን ወደ ኢትዮጵያ ለመሳብ የተጠራ ጉባዔ
ዓርብ፣ ግንቦት 5 2008ማስታወቂያ
የኢትዮጵያዉ የዉጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ቴዮድሮስ አድኃኖም ይገኙበታል በተባለዉ በዚህ ጉባዔ ላይ ባይገኙም በኤኮኖሚ ጉዳይ ከፍተኛ ባለስልጣናት መገኘታቸዉ ነዉ የተገለፀዉ። ጉባዔዉ ከመጀመሩ በፊት ጀምሮ ግን ጉባዔዉን በጀርመን የሚኖሩ ኢትዮጵያዉያን ተቃዉሞ እንደጋረደዉ ተመልክቶአል። እዚሁ ጉባዔ ላይ የተገኘዉን ባልደረባችን ማንተጋፍቶት ስለሺን አዜብ ታደሰ ዛሬ ከቀትር በኃላ ማለት ጉባዔዉ ከመጠናቀቁ በፊት አነጋግራዉ ነበር።
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አዜብ ታደሰ