የጀርመን ባለሥልጣን የኢትዮጵያ ጉብኝት
ሐሙስ፣ ጳጉሜን 3 2003ማስታወቂያ
ሎኒንግ ሃገራቸው ለኢትዮጵያ እርዳታና ድጋፍ ለመስጠት ፈቃደኛ መሆኗን ገልፀው በሃገሪቱ የሰብዓዊ መብት ጉዳይም መታየት እንደሚገባውና ትክክለኛ እና ነፃ ምርጫ መካሄድ እንዳለበትም ተናግረዋል ። የዶሎ አዶውን የሶማሊያ የስደተኞች መጠለያ የጎበኙት ባለሥልጣኑ የችግሩን ሰለባዎች እርዳታ እንደሚያሻቸውም አስታውቀዋል ። ከሎኒንግ ጋር ዶሎ አዶ የተጓዘው ጌታቸው ተድላ ዝርዝሩን ልኮልናል ።
ጌታቸው ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ
ሒሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሰ