1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የጀርመን ምክር ቤት እና የተቃዋሚ ፓርቲዎች ቅሬታ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 12 2006

በጀርመን ባለፈው መስከረም ወር በተካሄደው ምክር ቤታዊ ምርጫ የብዙኃኑን ድምፅ ያገኙት የክርስትያን ዴሞክራቶች እና የክርስትያን ሶሻል ህብረት፣ ከሶሻል ዴሞክራቶቹ ፓርቲዎች ጋ በቅርቡ የጥምር መንግሥት ያቋቁማሉ ተብሎ ይጠበቃል።

https://p.dw.com/p/1A49M
A general view of the Bundestag, German lower house of parliament, during a constitutional meeting in Berlin October 22, 2013. REUTERS/Fabrizio Bensch (GERMANY - Tags: POLITICS TPX IMAGES OF THE DAY)
ምስል Reuters

እነዚሁ ፓርቲዎች ባንድነት ትልቁን ጥምር መንግሥት ከመሠረቱ ደግሞ መጪው ጊዜ በምክር ቤት ለሚወከሉት ለትንንሾቹ ፓርቲዎች አዳጋች ይሆናል የሚሉ ወገኖች እየተበራከቱ መጥተዋል። ከ631 የምክር ቤት መንበሮች መካከል የተቃዋሚዎቹ የ«አረንጓዴው እና የግራ ፓርቲዎች» ባንድነት 127 መንበሮችን ፣ ቀሪዎቹን 504 ትላልቆቹ ፓርቲዎች የያዙበት ድርጊት በተቃዋሚዎቹ ፓርቲዎች ስራ ላይ እክል ይደቅናል።

ቮልፍጋንግ ዲክ

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ