የጀርመን መራኂተ-መንግሥት ጉብኝት በዩናይትድ እስቴትስ፣
ማክሰኞ፣ ጥቅምት 24 2002ማስታወቂያ
በዛሬው ዕለት በአሜሪካ ም/ቤት ዲስኩር እንደሚያሰሙ ይጠበቃል። እ ጎ አ በ 1957 ዓ ም፣ ያኔ፣ የምዕራብ ጀርመን መራኄ-መንግሥት የነበሩት ኮንራድ አደናዎር በዩናይትድ እስቴትስ ም/ቤት ንግግር ካሰሙ ወዲህ ፣ ከ 42 ዓመታት በኋላ፣ ይኸው ተመሳሳይ ዕድል ያጋጠማቸው የጀርመን መሪ ፣ ወ/ሮ አንጌላ ሜርክል ናቸው። የጀርመን ተጓዳኝ ዩናይትድ እስቴትስ ፣ ከበርሊን አስተዳደር ብዙ ትጠብቃለች።
ይልማ ኃይለ-ሚካኤል/ተክሌ የኋላ/ነጋሽ መሐመድ