የጀርመንዋ የግብርና ሚንስትር የኢትጵያ ጉብኝት1 ግንቦት 2005ሐሙስ፣ ግንቦት 1 2005ለ 3 ቀናት ጉብኝት ማክሰኞ ማታ አዲስ አበባ የገቡት የጀርመን የግብርና ሚንስትር ወ/ሮ ኢልዘ አይግነር፤ ከአዲስ አበባ በስተደቡብ 170 ኪሎሜትር ራቅ ብሎ በአሰላ የሚገኘውን የኢትዮጵያንና የጀርመንን የግብርና ምርምር ማዕከል በይፋ መርቀው ከፍተዋልhttps://p.dw.com/p/18Uzwምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተክሌ የኋላ ነጋሽ መሐመድ