1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢንዱስትሪ መንደር ግንባታ በድሬዳዋ

ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 6 2009

በከተማዋ ለመጀመሪያው ዙር የኢንዱስትሪ መንደር ግንባታ የሚውል የ150 ሄክታር መሬት ርክክብ ተካሂደል ።

https://p.dw.com/p/2UJzR
Äthiopien Industriepark Dire Dawa Projekt
ምስል DW/Y. G. Egziabhare

Beri DD ( Diredawa Industry zone) - MP3-Stereo

የድሬዳዋ ከተማን የኢንዱስትሪ የኢንቬስትመንት እና የአገልግሎት ማዕከል ለማድረግ ልዩ ልዩ ጥረቶች በመደረግ ላይ መሆናቸውን የከተማዋ አስተዳደር አስታወቀ ። በዚሁ መሠረት በድሬዳዋ በ4ሺህ ሄክታር መሬት ላይ የኢንዱስትሪ ፓርክ ለመገንባት የተጀመረው ሥራ ከጥረቶቹ አንዱ ነው ። ወኪላችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር እንደዘገበው በከተማዋ ለመጀመሪያው ዙር የኢንዱስትሪ መንደር ግንባታ የሚውል የ150 ሄክታር መሬት ርክክብ ተካሂደል ። ግንባታው በ9 ወር ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ። 

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

ኂሩት መለሰ

ሸዋዬ ለገሠ