የዳይመንድስ ሊግ በዙሪኽ
ሐሙስ፣ ነሐሴ 22 2006ማስታወቂያ
በነዚሁ ውድድሮች የዳይመንድስ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ሊሆኑ ይችላሉ ተብለው ከሚጠበቁት አትሌቶች መካከል በአምስትት ሺህ ሜትር የኔው አላምረው እና በሴቶች የ3,000 ሜትር መሰናክል ሕይወት አያሌው ይገኙባቸዋል። በ,ሴቶች 1,500 ለስዊድን የምትሮጠው አበባ አረጋዊ ለኔዘርላንድ በምትሮጠው ሰፋል ሀሰን መካከል ፣ እንዲሁም ፣ በ800 ሜትrር ኬንያዊው ዴቪድ ሩዲሻው ፣ መሀመድ አማን እና በቦትስዋናው ናጂል አሞስ መካከል ከፍተኛ ፉክክር ይጠበቃል።
ሃይማኖት ጥሩነህ
አርያም ተክሌ