1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ኢትዮጵያ አርሶ አደሮች ብሶት

ሐሙስ፣ ሐምሌ 26 2004

አርሶ አደሮቹ አለአግባብ ከመሪታቸው መፈናቀላቸውንና ንብረታቸውንም መቀማታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ስለ አቤቱታው የተጠየቀው ገለልተኛው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ስህተቶች እንዲስተካከሉ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጥሬውን እንደሚያስተላልፍ አስታውቋል ።

https://p.dw.com/p/15inH
***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566), Außerhalb der Bürozeiten an bilder@dw-world.de (-2555).*** DW-Grafik: Per Sander 2011_03_10_Laender_Prio_A_B

በደቡብ ኢትዮጵያ አርባ ምንጭ አካባቢ የሚገኙ አርሶ አደሮች በደል ደርሶብናል ሲሉ አቤቱታቸውን ለሰብአዊ መብት ጉባኤ አቀረቡ ። አርሶ አደሮቹ አለአግባብ ከመሪታቸው መፈናቀላቸውንና ንብረታቸውንም መቀማታቸውን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። ስለ አቤቱታው የተጠየቀው ገለልተኛው የሰብአዊ መብቶች ጉባኤ ስህተቶች እንዲስተካከሉ ለሚመለከታቸው የመንግሥት አካላት ጥሬውን እንደሚያስተላልፍ አስታውቋል ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሒሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ