የደቡብ አፍሪቃ የነጻነት በዓል
ሐሙስ፣ ሚያዝያ 19 2009ማስታወቂያ
ደቡብ አፍሪቃ ከጥቂት ውሁዳን ነጮች አገዛዝ ነጻ የወጣችበትን 23 ተኛ ዓመት ዛሬ አክብራለች። በዓሉ በተለይ የሀገሪቱ ፕሬዝዳንት ጄኮብ ዙማ በተገኙበት በክዋዙሉ ናታል ክፍለ ግዛት በማንጉዞ ከተማ በተለያየ ስነ ስርዓት ሲከበር በመንግሥቱ መቀመጫ በፕሬቶሪያ ደግሞ ተቃውሞ ተካሂዷል ። በፕሪቶሪያ በተካሄደ ሰልፍ ላይ የተካፈሉ ተቃዋሚዎች ፕሬዝዳንት ጄኮብ ዙማ ከሥልጣን እንዲወርዱ ጠይቀዋል። ዝርዝሩን የጆሀንስበርጉ ዘጋቢያችን መላኩ አየለ ልኮልናል
መላኩ አየለ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሐመድ