1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደቡብ ሱዳን ድርድር

ማክሰኞ፣ የካቲት 17 2007

ካለፉት 14 ወራት ወዲህ የርስበርስ ጦርነት የቀጠለባት የደቡብ ሱዳን የሰላም ድርድር ትናንት አዲስ አበባ ላይ እንደገና ተጀመረ። ተቃናቃኞቹ ወገኖች ሁሉን የሀገሪቱን ክፍሎች ተወካየቸን ያሳተፈው ያሁኑ ድርድር በሀገራቸው ሰላም ለማውረድ

https://p.dw.com/p/1Egdr
09.04.2013 DW online Karte Südsudan, Juba, Joglei, Sudan eng

የሚያስችላቸው የመጨረሻ አጋጣሚ መሆኑን በመገንዘብ ዕድሉን እንዲጠቀሙበት አደራዳሪው የምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ፣ በምሕፃሩ « ኢጋድ » አሳስቧል። የድርድሩ ሂደት ምን ይመስላል? የአዲስ አበባውን ወኪላችንን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ