የደቡብ ሱዳን ውዝግብና የዓለም አብያተ-ክርስቲያናት ጉባኤ
ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 6 2007ማስታወቂያ
የዓለም አብያተ ክርስቲያናት ድርጅት ባቀረበው ጥሪ መሠረት፣ በደቡብ ሱዳን ላይ ለመምከር አዲስ አባባ የተሰባሰቡት የሃይማኖት አባቶች ከተለያዩ የዓለማችን ክፍሎች የተውጣጡ መሆናቸውም ተጠቅሷል። የአዲስ አበባው ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የጉባኤው ዋነና ተዋንያን ከሆኑት መካከል የተወሰኑትን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አጠናቅሮልናል።
ሙሉ ዘገባውን ለማድመጥ ከታች የሚገኘውን የድምጽ ማጫወቻ ይጫኑ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
አርያም ተክሌ