የደቡብ ሱዳን አቤቱታ
ረቡዕ፣ የካቲት 7 2004ማስታወቂያ
ለአፍሪቃዉ ኅብረት በፅሁፍ አቤቱታዋን አቅርባለች። በአፍሪቃ ኅብረትና በክፍለ ዓለሙ ሽማግሌዎች አማካኝነት ደቡብ ሱዳንና ሱዳን ዳግም ላይጋጩ የተስማሙበት ዉል ከተፈረመ ሳምንት አልሞላዉም። አሁንም የአፍሪቃዉ ኅብረት የሁለቱ ወገኖች እሰጥ አገባ በዝግ ጉባኤ መመልከቱ ተገልጿል። ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ የአቤቱታ አቅራቢዋን የደቡብ ሱዳንን ተወካይ ፓጋን አሙምን አነጋግሮ ቀጣዩን ዘገባ አድርሶናል።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
ሂሩት መለሰ