1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የደ.ሱዳን ጦርነትና የሕዝብ ጥያቄ

ረቡዕ፣ ሚያዝያ 21 2007

ለደቡብ ሱዳን ሰላም ለማውረድ የሚጥሩ ከተለያዩት የሀገሪቱ ህብረተሰብ የተውጣጡ ተጠሪዎች ትናንት በአዲስ አበባ የሰላም ጥሪ የያዘ ደብዳቤ ለምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት ባለሥልጣን፣ ኢጋድ ሊቀ መንበር አምባሳደር ስዮም አቀረቡ።

https://p.dw.com/p/1FHYn
Südsudan David Knueth Thiang Volksvertreter
ምስል DW/G. Tedla

የተጠሪዎቹ ቡድን መሪ ዴቪድ ኩት እንዳስረዱት፣ ተጠሪዎቹ ደብዳቤአቸውን ለአደራዳሪው ኢጋድ እና ለሚመለከታቸው ሁሉ ለማቅረብ የወሰኑት ተቀናቃኞቹን ወገኖች ለማቀራረብ በአዲስ አበባ የተካሄዱ የሰላም ድርድሮች ከከሸፉ እና የርስበርስ ጦርነት ሊያበቃ ስለሚቻልበት ጉዳይ ከመከሩ በኋላ ነው።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ