የደራሲዉ ስራዎች ለስነ-ጥበብ አፍቃሪዎች
ሐሙስ፣ ኅዳር 21 2004ማስታወቂያ
ከተመሰረተ አንድ አመት የሆነዉ በብሪታንያ የሚገኘዉ የኢትዮጽያዉያን ኪነ-ጥበብ ባለሞያዎች ማህበር በኢትዮጽያ በኪነ-ጥበብ እና ስነ-ጽሁፍ ዘርፍ አስተዋጽኦ ያደረጉትን ዜጎች ለማሰብ እንደ ተቋቋመ የነገሩን በአዲስ አበባ ዪንቨርስቲ በትያትር ኪነ-ጥበብ ሞያ የተመረቁ እና በድርሰት በትወና እና በአስተዳደር ስራ ረዘም ላለ ግዜ ያገለገሉት አቶ በሃይሉ ነቃ-ጥበብ ጋር ዉይይት አድርገናል። ከተለያዩ አዉሮጳ አገራት የመጡ የኪነ-ጥበብ ሰዎች ስለ ደራሲ ሃይሉ ገብረ ዮሃንስና ስራዉ ያላቸዉን አስተያየት ሰጥተዉናል ሙሉዉን ቅንብር ያድምጡ!
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ