የዬኤስ ኤድ ተጨማሪ ርዳታ
ሰኞ፣ ግንቦት 8 2008ማስታወቂያ
በዩኤስ አሜሪካ የዴሞክራሲ የግጭት ማስወገጃና የሰብዓዊ ጉዳዮች ቢሮ ምክትል ዳይሬክተር ቶማስ ስታል፤ በአደጋ መከላከልና ዝግጁነት የምግብ ዋስትና ዘርፍ ሚንስትር ዴታ አቶ ምትኩ ካሳ ጽ/ቤት በመገኘት በጋራ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ተዘዋውረው በተመለከቷቸው በድርeq በተጎዱ አካባቢዎች ተጨማሪ እርዳታ እንደሚያስፈልግ መገንዘባቸውን ተናግረዋል ። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸው ተድላ ዝርዝር ዘገባ አለው ።
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ