የያራ ሽልማት ያገኙት ኢትዮጵያዊ ተመራማሪ፤
ዓርብ፣ ነሐሴ 30 2006ማስታወቂያ
በአሁኑ ጊዜ የግብርና ሚኒስቴር ሚኒስትር ዴታ እና የሚኒስትሩ አማካሪ የሆኑት የአፈር ሳይንስ ተመራማሪ ባካሄዱት የምርምር ተግባርም ለምነቱን ያጣ 13 ሚሊዮን ሄክታር መሬት እንዲያገግም ማድረጋቸዉና ሌሎችም ስኬቶቻቸዉ ተዘርዝረዋል። ተመራማሪዉ በበኩላቸዉ ላለፉት ለሶስት አስርት ዓመታት በዘርፉ የሠሩ ሲሆን ከግብርና ጋ በተገናኘ የኢትዮጵያ ቁልፍ የሚባሉ ችግሮች እንዲታወቁና መፍትሄም እንዲያገኙ ጥረት ማድረጋቸዉን የያራን ሽልማት በተቀበሉት ወቅት ለዶቼ ቬለ ገልጸዋል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ዝርዝሩን ልኮልናል
ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
ሸዋዬ ለገሠ
አርያም ተክሌ