1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዩጋንዳ ምርጫ

ሐሙስ፣ የካቲት 3 2008

በመጪዉ ሳምንት በሚደረገዉ ምርጫ የተፎካካሪዎች አብይ ርዕሥ የሆነዉ ግን የሥራ አጥነት ፤ የመሠረተ-ልማት አዉታር እና ሙስና ናቸዉ።

https://p.dw.com/p/1HttY
ምስል Simone Schlindwein

[No title]

የቀድሞዉ የዩጋንዳ አምባገነን መሪ ኢዲ አሚን ዳዳ በሐገሪቱ ለሚደረገዉ ምርጫ የምርጫ ቅስቀሳ ማድመቂያ ሆነዋል።ለፕሬዝደንትነት ከሚወዳደሩት ፖለቲከኞች አንዱ አማም ምባባዚ ከተመረጡ በስደት የሞቱትን የኢዲ አሚንን አስከሬን ወደ ዩጋንዳ ለማስመጣት እና ቤተ-መዘክር ለመሰየም ቃል ገብተዋል።በመጪዉ ሳምንት በሚደረገዉ ምርጫ የተፎካካሪዎች አብይ ርዕሥ የሆነዉ ግን የሥራ አጥነት ፤ የመሠረተ-ልማት አዉታር እና ሙስና ናቸዉ።የናይሮቢዉ ወኪላችን ፋሲል ግርማ እንደተከታተለዉ በምርጫዉ ሐገሪቱን ለሠላሳ ዓመት የገዙት ዩሬ ሙሴቬኒ መሸነፋቸዉ አጠራጣሪ ነዉ።ፋሲል በሥልክ አነጋግሬዉ ነበር።

ፋሲል ግርማ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ