የዩክሬን ጊዜያዊ ሁኔታ
ሰኞ፣ ሰኔ 2 2006ማስታወቂያ
እንዳማይቆጠቡ ያስገነዘቡትን ወገኖች «አሸባሪዎች» ናቸውና ፣ ከአነርሱ ጋር አንደራደርም በማለት ፤ ችግሩን በኃይል ለመፍታት ከሞከሩ በኋላ አቋማቸውን ሳይለውጡ እንዳልቀሩ ተመልክቷል። ባለፈው ቅዳሜ የቃለ መሃላ ሥነ ሥርዓት የፈጸሙት፤ ፖሮሼንኮ፣ ውዝግቡን በምን መንገድ ይፈቱታል? በሩሲያና በሰሜን አትላንቲክ የጋራ መከላከያ ድርጅት (ኔቶ) መካከል የተፈጠረው አለመግባባት ለዩክሬንና ባጠቃላይ ለምሥራቃዊው አውሮፓ ሰላም ጠንቅነቱ እስከምን ድረስ ይሆን? መላው ምን ይሆናል? የብራሰልሱን ዘጋቢአችንን ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
አርያም ተክሌ