የዩኒሴፍ ጥናታዊ ጽሑፋ በአማርኛ16 መጋቢት 2006ማክሰኞ፣ መጋቢት 16 2006የተመድ የህፃናት መርጃ ድርጅት ፣ ዩኒሴፍ ስለ ሕፃናት ደህንነት አጠባበቅ ላይ ያዘጋጀው ጥናታዊ ጽሑፍ ወደ አማርኛ መተርጎሙን እና በየክልሎቹ ለህብረተሰቡ መቅረቡን አስታወቀ።https://p.dw.com/p/1BVWYምስል APማስታወቂያ ዩኒሴፍ በአማርኛ የተዘጋጀውን ጽሑፍ በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ ሂልተን ሆቴል ባስተዋወቀበት ጊዜ እንዳስረዳው፣ ጽሑፉ የሕፃናትን ሞት መቀነስ እና ለሕፃናት የተመጣጠነ ምግብ ማቅረብ በሚቻልበት ጉዳይ ላይ ያተኮረ ነው። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ነጋሽ መሀመድ