1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የየመን ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ

ረቡዕ፣ የካቲት 21 2004

የየመን ሕዝብ በአደባባይ ሠልፍ የተቃወማቸዉን የሐገሪቱን ፕሬዝዳት ዓሊ አብደላ ሳሌሕን እንዲተኩ የታጩትን የምክትል ፕሬዝዳት የአብድረቡሕ መንሱር ሐዲን ፕሬዝዳትነት ለማፅደቅ ዛሬ ድምፁን ሲሰጥ ዉሏል።

https://p.dw.com/p/146nU
ምስል REUTERS

የየመን ሕዝብ በአደባባይ ሠልፍ የተቃወማቸዉን የሐገሪቱን ፕሬዝዳት ዓሊ አብደላ ሳሌሕን እንዲተኩ የታጩትን የምክትል ፕሬዝዳት የአብድረቡሕ መንሱር ሐዲን ፕሬዝዳትነት ለማፅደቅ ዛሬ ድምፁን ሲሰጥ ዉሏል። የየመን ተቀናቃኝ ሐይላት በፋርስ ባሕረ-ሠላጤዉ አካባቢ ሐገራት ማሕበር ሸምጋይነት በደረሱበት ስምምነት መሠረት ዛሬ የፕሬዝዳትነት ሥልጣናቸዉ የሚፀድቅላቸዉ ሐዲ የመድብለ ፓርቲ ምርጫ እስኪደረግ ድረስ ሐገሪቱን ለሁለት አመት ይመራሉ።ከደቡብ የመን የሚወለዱትን የሐዲን ፕሬዝዳትነት ለደቡብ የመን ነፃነት የሚጠይቁት፥ የሺዓ ሁቱ አማፂያን እና ሕዝባዊን አመፅ ካስተባበሩት አንዳዶቹ ተቃዉመዉታል።የጂዳዉ ወኪላችን ነብዩ ሲራክ ዝር ዝር ዘገባ ልኮልናል።

ነብዩ ሲራክ

ነጋሽ መሃመድ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ