የዘጠኙ ፓርቲዎች ጋዜጣዊ መግለጫ12 ጥር 2007ማክሰኞ፣ ጥር 12 2007የኢትዮጵያ ሕዝብ ከአምባገነንነት ወደዴሞክራሲ ለሚደረገዉ ሽግግር እንዲረዳዉ በነቂስ ወጥቶ የምርጫ ካርድ እንዲወስድ ዘጠኙ ተጣማሪ ፓርቲዎች ጥሪ አቀረቡ።https://p.dw.com/p/1ENOGምስል DWማስታወቂያ የተጣማሪ ፓርቲዎቹ አመራር አባላት ዛሬ ከሰዓት በኋላ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ገዢዉ ፓርቲ የፖለቲካ ምህዳሩን ከመጥበብ ወደመዝጋት ቢያደርሰዉም እስከመጨረሻዋ ሰዓት ድረስ ግን በሕዝብ ንቅናቄ በሩን ለማስከፈት እንተጋለን ማለታቸዉን የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ዮሀንስ ገብረ እግዚአብሔር በላከዉ ዘገባ ጠቅሷል። ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ ኂሩት መለሰ