የዘጠኙ ፓርቲዎች መግለጫ17 ኅዳር 2007ረቡዕ፣ ኅዳር 17 2007በትብብር ለመሥራት የተስማሙ ዘጠኝ ፓርቲዎች በሕዳር ወር ሊያከናዉኑ ያቀዱት የሕዝብ ንቅናቄ በአዲስ አበባ መስተዳደር መስተጓጎሉን አስታወቁ።https://p.dw.com/p/1DuAlምስል picture alliance/landovማስታወቂያ እንዲያም ሆኖ ፓርቲዎቹ ዛሬ በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ በመጪዉ ሕዳር 21 2007ዓ,ም ሰላማዊ ሰልፍ ለማካሄድ የተያዘዉን ዕቅድ ግን ተግባራዊ እንደሚያደርጉ አመልክተዋል። ጋዜጣዊ መግለጫዉን የተከታተለዉ ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል። ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር ሸዋዬ ለገሠ