የዘንድሮው የአውሮፓ ኅብረት ቀን አከባበር ፣4 ግንቦት 2001ማክሰኞ፣ ግንቦት 4 2001የዘንድሮው የአውሮፓ ኅብረት ቀን አከባበር ፣ በያመቱ የሚታሰበው የአውሮፓ ኅብረት ቀን ፣ ባለፈው ቅዳሜ ብራሰልስ ውስጥ በሚገኙ የኅብረቱ ተቋማት ተክብሮ ውሏል።https://p.dw.com/p/Hoidምስል DWማስታወቂያየዘንድሮውን 50ኛ ዓመት የኅብረቱ ክብረ በዓል መንስዔ በማድረግ የኮሚሽኑ ፕሬዚዳንት ማኑኤል ባሮሶ ሲናገሩ፣ አውሮፓ ከየት ተነስታ ዬት እንደደረሰች ፣ ለወጣቶች ማስረዳት ተገቢ መሆኑን ከመግለጻቸውም፣ አውሮፓ እስካሁን ባስመዘገበቻቸው ድሎች ዜጎቿ ሊኮሩ ይገባል ብለዋል። ገበያው ንጉሤ/ተክሌ የኋላ/አርያም ተክሌ