1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዘንድሮው ሃጂና ኢትዮጵያውያን ተጓዞች

ዓርብ፣ ጥቅምት 16 2005

ከ 198 ሃገራት የተሰባሰቡ ከ 3 ሚሊዮን በላይ ሃጃጆች ሳውዲ አረቢያ መግባታቸውን የሳውዲ ሃጅና ኡመራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የተገኘ መረጃ ይጠቁማል። ቁጥራቸው ከ 6 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያንም የዚሁ ሃይማኖታዊ ጉዞ ተካፋይ ናቸው።

https://p.dw.com/p/16XwO
epa02991573 A general view shows the Royal Hotel Clock Tower located near the Haram Sharif mosque during sunset as seen from the top of Jabal-al-noor (the Mountain of Light in Arabic), one day before the Hajj 2011 pilgrimage, near Mecca, Saudi Arabia, 03 November 2011. The Mountain of Light (Jabal-al-noor) near Mecca is a mountain that lies in the Hejaz region of Saudi Arabia. According to tradition, Muslim's Prophet Mohamed received the first revelations from Allah about islam, while meditating in the Heraa cave located on the Jabal-al-Noor. The Hajj 2011 is due to take place from 04 to 09 November. EPA/AMEL PAIN
ምስል picture-alliance/dpa

ሙስሊም ምዕመናን በየአመቱ እንደሚያደርጉት ዘንድሮም ለሃጂ ሳውዲ አርቢያ መካ ና መዲና ይገኛሉ። ለዚሁ ሃይማኖታዊ ጉዞ ከ 198 ሃገራት የተሰባሰቡ ከ 3 ሚሊዮን በላይ ሃጃጆች ሳውዲ አረቢያ መግባታቸውን የሳውዲ ሃጅና ኡመራ ሚኒስቴር መስሪያ ቤት የተገኘ መረጃ ይጠቁማል። ቁጥራቸው ከ 6 ሺህ በላይ የሚሆኑ ኢትዮጵያውያንም የዚሁ ሃይማኖታዊ ጉዞ ተካፋይ ናቸው። የዘንድሮው ጉዞና መስተንግዶ እንዴት እንደነበር የጂዳው ወኪላችን ነበዩ ሲራክ ኢትዮጵያውያኑን አነጋግሮ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ነብዩ ሲራክ

ሂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ