የዓይነ ስውራን ትምህርት በኢትዮጵያ22 ነሐሴ 2007ዓርብ፣ ነሐሴ 22 2007ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙት የዓይነ ስውራን ትምህርት ቤቶች በጣት የሚቆጠሩ ናቸው። ሰሞኑን የሰበታ መርሃ እውራን ትምህርት ቤት የመዘጋር ፈተና ገጥሞታል የሚል ጥቆማ ከትምህርት ቤቱ ተማሪዎች ደርሶን ነበር። ይህ ትክክለኛ መረጃ አይደለም ይላሉ የኢትዮጵያ አይነ ስውራን ብሔራዊ ማህበር ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ሱልጣን ይስሙ።https://p.dw.com/p/1GN0Gማስታወቂያየዓይነ ስውራን ትምህርት በኢትዮጵያTo play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio