1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የፕረስ ሽልማት ለኢትዮጵያዊዉ ጋዜጠኛ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 28 2005

ባለፈዉ ዓርብ በዓለም አቀፍ ደረጃ የፕረስ ነጻነት ቀን ሲከበር፤ ዋና ጽ/ቤቱ በፓሪስ ፣ ፈረንሳይ የሚገኘው ድንበር አያግዴው የጋዜጠኞች ድርጅት (RSF) ለቀድሞው የአዲስ ነገር ጋዜጣ ዋና አዘጋጅ

https://p.dw.com/p/18TBR
***Das Logo darf nur in Zusammenhang mit einer Berichterstattung über die Institution verwendet werden *** Freedom House ist eine internationale Nichtregierungsorganisation (NGO) mit Hauptsitz in Washington, D.C., deren Ziel es ist, liberale Demokratien weltweit zu fördern. Bekannt ist sie vor allem durch ihre jährlich veröffentlichten Berichte Freedom in the World und Freedom of the Press.(Quelle: Wikipedia)

ጋዜጠኛ መሥፍን ነጋሽና ፤ ኢትዮጵያ ውስጥ ታሥረው ለተፈቱት 2 የእስዊድን ጋዜጠኞች ማርቲን ሺቢዬና ዮሐን ፔርሶን ፤ እ ጎ አ የ 2013 የዓለምን የፕረስ ሽልማት ሰጥቷል። 3 ቱ ጋዜጠኞች ይህ ሽልማት የተሰጣቸው፤ ሐሳብን በነጻ መግለጽና ጋዜጠኝነት በአሸባሪነት በሚያስወነጅልባት ሀገር የጋዜጠኝነትን ኀላፊነት ለመወጣት ላደረጉት ጥረትና ላሳዩት ጽናት መሆኑም ተገልጾአል። ጋዜጠኛ መስፍን ነጋሽን አዜብ ታደሰ በስልክ አግኝታ አነጋግራዉ ነበር

አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ