1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የፀጥታ ጉባዔ በአዲስ አበባ

ሐሙስ፣ ሚያዝያ 6 2008

የሚውኒክ የዓለም የፀጥታ ጉባኤ ዛሬ በአዲስ አበባ ጀመረ። ተቀማጭነቱ በጀርመን ሚዩኒክ ከተማ የሆነዉ በፀጥታ ጉዳዮች ላይ የሚሰራዉ «MSC» የተባለዉ ተቋም ለመጀመርያ ጊዜ ኢትዮጵያ ላይ ዛሬ የተጀመረዉ ጉባዔ ለሁለት ቀናት ይዘልቃል።

https://p.dw.com/p/1IW89
Münchner Sicherheitskonferenz in Addis Abeba
ምስል DW/G.Telda HG

ይህ ጉባዔ በተለይ በምሥራቅዊና በሰሜናዊ አፍሪቃ ሽብርተኝነትን በጋራ በመታገሉ ጉዳይ ላይ ትኩረቱን ማድረጉ ተሰምቶአል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጉባዔዉን የሚመራዉ የጀርመን መንግሥት የተቋሙ ተጠሪ ወልፍጋንግ ኢሺንገርን በኢትዮጵያ በኩል ደግሞ በዉጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የፖሊሲ ምርምርና ጥናት ኃላፊ ፕሮፊሰር መኮንን ሃዲስን አነጋግሮ ዘገባ ልኮልናል።


ጌታቸዉ ተድላ ኃ/ጊዮርጊስ


አዜብ ታደሰ
ሸዋዬ ለገሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ