የዓለም የምጣኔ ሃብት ቀዉስና አፍሪቃ
ሰኞ፣ ግንቦት 3 2001ማስታወቂያ
ይህን ተቋም ጨምሮ የአፍሪቃ የልማት ባንክና የተመ የአፍሪቃ የምጣኔ ሃብት ኮሚሽን በጋራ እንዳመለከቱትም የአህጉሪቱ የልማት እድገት ባለፈዉ ዓመት ከታየዉ ዘንድሮ እጅግ ሊቀንስ ይችላል። ከዚህ በመነሳትም በፋይናንስ ቀዉስና ክስረት የተመቱ ኩባንያዎቻቸዉ እንዲያገግሙ በሚያደርጉት ጥረት ቀልባቸዉ የተያዘዉ ለጋሽ አገራት ለአፍሪቃ የሚያደርጉትን ድጋፍ እንዳያስተጓጉሉ OECD አበክሮ ጠይቋል።
AFP-ZPR/AA
ሸዋዬ ለገሠ/