የዓለም የሙቀት መጨመርና ዉጤቱ9 ኅዳር 2002ረቡዕ፣ ኅዳር 9 2002የህንድ የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትር በሂማሊያ ተራራ ላይ ያለዉን ግግር በረዶ የሚያቀልጠዉ በዓለም የተከሰተዉ የሙቀት መጠን መለወጥ ነዉ የሚለዉን የሚረጋግጥ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለም ማለታቸዉ ተሰማ።https://p.dw.com/p/KZ5qምስል APማስታወቂያጃይራም ራሚሽን ጠቅሶ የዘገበዉ ቤዝነስ ዴይሊ ሚኒስትሩ ባለፈዉ ሳምንት ሰኞ በሂማሊያ ተራራ ላይ ያለዉን በረዶ አስመልክተዉ የምርምር ዉጤት ማቅረባቸዉን ገልጿል። ሸዋዬ ለገሠ