1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የዓለም የሙቀት መጨመርና ዉጤቱ

ረቡዕ፣ ኅዳር 9 2002

የህንድ የአካባቢ ጥበቃ ሚኒስትር በሂማሊያ ተራራ ላይ ያለዉን ግግር በረዶ የሚያቀልጠዉ በዓለም የተከሰተዉ የሙቀት መጠን መለወጥ ነዉ የሚለዉን የሚረጋግጥ ሳይንሳዊ ማስረጃ የለም ማለታቸዉ ተሰማ።

https://p.dw.com/p/KZ5q
ምስል AP

ጃይራም ራሚሽን ጠቅሶ የዘገበዉ ቤዝነስ ዴይሊ ሚኒስትሩ ባለፈዉ ሳምንት ሰኞ በሂማሊያ ተራራ ላይ ያለዉን በረዶ አስመልክተዉ የምርምር ዉጤት ማቅረባቸዉን ገልጿል።

ሸዋዬ ለገሠ