የዓለም ኤኮኖሚ ግንኙነትና ኢትዮጵያ
ረቡዕ፣ ጥቅምት 18 2002ማስታወቂያ
የቡድን-ሃያ መፈጠርና በተለይም ብሪክ በሚል አሕጽሮት የሚጠሩት አራት ሃገራት የብራዚል፣ የሩሢያ፣ የሕንድና የቻይና ሚና መጠናከር በዓለምአቀፉ የኤኮኖሚ ግንኙነትና በዓለም የምንዛሪ ተቋማት ውስጥም የሃይል አሰላለፍን እየቀየረ የሚሄድ ነው የሚመስለው። እነዚህ ሃገራት ዛሬ በዓለም ንግድ ላይ ሰፊ ድርሻ ሲኖራቸው በገንዘብ ክምችትም ቢሆን እጅግ ጠንካሮች ናቸው። እናም ወደፊት በዓለምአቀፉ ኤኮኖሚ የውሣኔ አሰጣጥ ሂደት ላይ ተጽዕኗቸው ማየሉ አይቀርም። ከሆነ ይህ ኢትዮጵያን ለመሳሰሉት የአፍሪቃ አገሮች የሚለውጠው ነገር አለ ወይ? በስኮትላንድ ዳንዲ ዩኒቨርሲቲ የዓለም ንግድ ሕግ ባለሙያ ዶር/መላኩ ደስታ!
MM/AA