የዓለሙ የጦር ወንጀል ተመልካች ፍ/ቤት ዓመታዊ ጉባኤና አፍሪቃ
ዓርብ፣ ኅዳር 10 2008ማስታወቂያ
የአፍሪቃ ኅብረት በኬንያ ምክትል ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ላይ «ICC» ያቀረበውን ክስ ውድቅ እንዲያደርግም ጥሪ አቅርቧል። ም/ቤቱ በአፍሪቃ አህጉር ጠንካራ ድጋፍ እንደተቋቋመ አሁን ግን ሁሉንም በእኩል ዓይን የማያይ ተቋም ሆኖአል ሲሉ የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ቴድሮስ አድሃኖም በአፍሪቃ ኅብረት ስም ተናግረዋል። የአፍሪቃ ኅብረቱን ቅራኔ አስመልክቶ የብራስልሱን ወኪላችንን ገበያው ንጉሴን በስልክ አነጋግሬዋለሁ።
ገበያው ንጉሴ
ልደት አበበ
አዜብ ታደሰ