1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የውጭ ጉዳይ ሚኒሥቴር ጋዜጣዊ መግለጫ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 9 2010

የኢትዮጵያ፤ የሱዳንና የግብፅ የዉኃ ሚንስትሮች ኢትዮጵያ በአባይ ላይ የምታስገነባዉ ግድብን የዉኃ ይዞታ የሚያጠኑ ኩባንያዎች የሚመሩበትን ደንብ አረቀቁ።

https://p.dw.com/p/2mBta
Äthiopien Grand Renaissance Staudamm
ምስል Reuters/T. Negeri

የአባይ ግድብን የዉኃ ይዞታ የሚያጠኑ ኩባንያዎች የሚመሩበት ደንብ መረቀቁ፤

የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒሥቴር ዛሬ በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ የሁለቱ አገሮች የውኃ ሚኒሥትሮች በአዲስ አበባ ያካሔዱት ውይይት ስኬታማ ነበር ብሏል። ኢትዮጵያ "የኅዳሴ" ብላ በሰየመችው ግድብ ላይ ቢ.አር.ኤል.አይ. የተባለው ኩባንያ ለሚያካሒደው ጥናት የተዘጋጀው መመሪያ ረቂቅ በመሆኑ ይፋ አይደረግም ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒሥቴር ቃል-አቀባይ ተናግረዋል።ሁለት ኩባንያዎች ጥናት መጀመራቸዉ ከዓመት በፊት ተነግሮ ነበር።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር 

እሸቴ በቀለ

ኂሩት መለሰ