የውጭ ዜጎች ውህደት በጀርመን
ማክሰኞ፣ ኅዳር 7 2003ማስታወቂያ
በጥቅምት ወር መጨረሻ ጀርመን መዲና በርሊን በተካሄደ ዓመታዊ የውህደት ጉባኤ ላይ የጀርመንዋ መራሂተ መንግሥት አንጌላ ሜርክል ፣ እንዳስገነዘቡት መንግስት በዚህ ጊዜ ውስጥ የውህደት ትምሕርት የሚያስፈልገውን እያንዳንዱን የውጭ ዜጋ ማስተማር ይሻል ። በአጠቃላይ ሂደቱ ከተጀመረ ጊዜ አንስቶ እስከ ዛሬ 5 ዓመት ድረስ ፣ የዕድሉ ተጠቃሚ የውጭ ዜጎች ቁጥር ወደ 1.8 ሚሊዮን እንደሚጠጋም ይገምታል ። የዛሬው አውሮፓ እና ጀርመን ዝግጅታችን የውጭ ዜጎች ከጀርመን ህብረተሰብ ጋር እንዲዋሀዱ በተያዘው ጥረት በችግሮቹና በመፍትሄዎቹ ላይ ያተኩራል ።
ሂሩት መለሰ
ሸዋዬ ለገሠ