የዋልድባ ፕሮጀክትና የዋሽንግተን ሰልፍ19 መጋቢት 2004ረቡዕ፣ መጋቢት 19 2004በዋሽንግተን ዲሲና አካባቢዋ በሚገኙ ከተሞች የሚኖሩ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ከትናንት በስተያ በዋልድባ ገዳም ላይ ጉዳት የሚያደርስ ነዉ ያሉት ፕሮጀክት እንዲቆም ጠየቁ። ኢትዮጵያዉያኑ ዋሽንግተን በሚገኘዉ የኢትዮጵያhttps://p.dw.com/p/14TaMምስል DW/Azeb Tadesse Hahnማስታወቂያ ኤምባሲ ደጃፍ ላይ ባደረጉት ሰልፍ ነዉ ጥያቄያቸዉን ያቀረቡት። ኤምባሲዉ በበኩሉ በፅሁፍ በሰጠዉ ምላሽ ፕሮጀክቱ እና ገዳሙ ጭራሽ አይገናኙም፤ ተቃዉሞዉ ሃይማኖታዊ ሳይሆን ፖለቲካዊ አጀንዳ የያዘ ነዉ ማለቱን የዋሽንግተን ዲሲዉ ወኪላችን አበበ ፈለቀ በላከዉ ዘገባ አመልክቷል። አበበ ፈለቀ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ