የዉጭ ዜጎችን ያስደነገጠዉ ሕግ በሳዉዲ
ሐሙስ፣ ታኅሣሥ 20 2009ማስታወቂያ
የዓመቱ የበጀት ማጽደቂያ ጉባዔ ላይ በሀገሪቱ የገንዘብ ሚኒስትር ይፋ የተደረገው መርሐ ዕቅድ ለሚቀጥሉት 3 ዓመታት እየጨመረ የሚሄድ የክፍያ ስርዓት ከመጪው የፈረንጆች አመት ጀምሮ ተግባራዊ እንደሚደረግ አመልክቷል፡፡ በሚቀጥለው ዓመት ሐምሌ እንደሚጀምር የተገለጸው የቤተሰብ ወርሐዊ ክፍያ በልጅ ከአንድ መቶ የሳዑዲ ሪያል ጀምሮ ሦስተኛው ዓመት ላይ በወር ለአንድ ልጅ 400 የሳዑዲ ሪያል ይደርሳል፡፡ እቅዱ በሳዑዲ የሚሰሩ የውጭ ሐገር ዜጎችን አስደንግጧል ፡፡ ስለሺ ሽብሩ ከሪያድ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ስለሺ ሽብሩ
ሸዋዬ ለገሠ
አዜብ ታደሰ