1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የወጣቶች መድረክ

ዓርብ፣ ኅዳር 1 2004

በዛሬው የወጣቶች መድረክ ዝግጅታችን «በማድመጥ መማር» ተከታታይ የሬዲዮ ድራማችን ላይ ከተሳተፉ ሶስት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ቆይታ እናደርጋለን። ሁለቱ ሴት ተዋንያት በአዲስ አበባ ዩነቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ሲሆኑ አንደኛው ደግሞ የጋዜጠኝነት ትምህርት በመከታተል ላይ ይገኛል። ከአንድ ወር በፊት የሬዲዮ ድራማውን ለማዘጋጀት አዲስ አበባ

https://p.dw.com/p/RvlG
«በማድመጥ መማር» ተከታታይ የሬዲዮ ድራማምስል DW

በነበርንበት ወቅት ነው ቀጣዩን የወጣቶቹ ክርክር የቀረፅነው። ለመሆኑ ወጣቶቹን ያከራከራቸው ምንድን ነው?

ማንተጋፍቶት ስለሺ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ