የወጣቶች መድረክ1 ኅዳር 2004ዓርብ፣ ኅዳር 1 2004በዛሬው የወጣቶች መድረክ ዝግጅታችን «በማድመጥ መማር» ተከታታይ የሬዲዮ ድራማችን ላይ ከተሳተፉ ሶስት የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ጋር ቆይታ እናደርጋለን። ሁለቱ ሴት ተዋንያት በአዲስ አበባ ዩነቨርሲቲ የምህንድስና ተማሪዎች ሲሆኑ አንደኛው ደግሞ የጋዜጠኝነት ትምህርት በመከታተል ላይ ይገኛል። ከአንድ ወር በፊት የሬዲዮ ድራማውን ለማዘጋጀት አዲስ አበባhttps://p.dw.com/p/RvlG«በማድመጥ መማር» ተከታታይ የሬዲዮ ድራማምስል DWማስታወቂያበነበርንበት ወቅት ነው ቀጣዩን የወጣቶቹ ክርክር የቀረፅነው። ለመሆኑ ወጣቶቹን ያከራከራቸው ምንድን ነው? ማንተጋፍቶት ስለሺ አርያም ተክሌ