የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር በወቅታ መግለጫ
ዓርብ፣ ጥር 26 2009ማስታወቂያ
የኢትዮጵያ መንግሥት የኮምኒኬሽን ጉዳዮች ሚኒስትር ዶክተር ነገሪ ሌንጮ ዛሬ በኢትዮጵያ ወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ለሀገር ውስጥ ና ለውጭ ጋዜጠኞች መግለጫ ሰጥተዋል። ሚኒስትሩ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ካነሷቸው ጉዳዮች መካከል በኦሮምያ እና በሶማሌ ክልሎች መካከል የተከሰቱ ግጭቶችን ለመፍታት በመደረግ ላይ ያለውን ጥረት አስረድተዋል ሚኒስትሩ ሁለቱን ክልሎች እና የሀገር ሽማግሌዎችን ያሳተፈ ጥረት በመደረግ ላይ መሆኑን ተናግረዋል ።። ባለፉት ሶስት ወራት ባጋጠመው የዝናብ እጥረት ምክንያት በተከሰተው ድርቅ 5.6 ሚሊዮን ህዝብ እርዳታ እንደሚያስፈልገው ገልጸዋል ። ጋዜጣዊ መግለጫውን የተከታተለው የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዝርዝር ዘገባ አለው ።
ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ
ኂሩት መለሰ
ነጋሽ መሃመድ