የኮሌራ ወረርሽኝ በኬንያ
ማክሰኞ፣ መጋቢት 20 2008ማስታወቂያ
ይህን በተመለከተ በኢትዮጵያ ስላለው የጤና ሁኔታ ለመዘገብ መረጃ በማሰባሰብ ላይ ነን። የጎረቤት ኬንያ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር እንዲያውም በአንዳንድ የሀገሩ አካባቢዎች የኮሌራ ወረርሽኝ እንደተከሰተ ነው ይፋ ያደረገው። ወረርሽኙ ፈጥኖ ሊዛመት ስለሚችልም አስቸኳይ ርምጃ እንዲወሰድ ድንበር የለሽ የሀኪሞች ቡድን አሳስቧል። ባንዳንድ የኬንያ አካባቢዎች ገባ ስለተባለው የኮሌራ ወረርሽኝ ኬንያ የሚገኘው ወኪላችን ፋሲል ግርማ በዝርዝሩ ገልጾልናል።
ፋሲል ግርማ
ልደት አበበ
አርያም ተክሌ