የክብር ዶክተር አበበች ጎበና እና ሥራዎቻቸው
እሑድ፣ ጥቅምት 14 2008ማስታወቂያ
ሕፃኗን ከሌላ አንዲት ሕፃን ጋር ይዘውም ለማሳደግ ይወስዳሉ። እናም ወዲያው 21 ሕፃናትን ለመርዳት ያሰባስባሉ። ሆኖም ባለቤታቸው እና የሥራ አለቃቸው ከሕፃናቱ ወይ ከእኔ አለያም ከሥራዎ የሚል ከባድ አጣብቂን ውስጥ ይከቷቸዋል። ሆኖም እሳቸው ለሕፃናቱ ይወስናሉ። በአሁኑ ወቅት ዶክተር ወ/ሮ አበበች ጎበና በኢትዮጵያ የተለያዩ ቦታዎች ከ12 ሺህ በላይ ሕፃናትን ይረዳሉ። በእሳቸው የርዳታ ድርጅት ሥር ከ1,5 ሚሊዮን በላይ ሰዎች ተጠቃሚ መሆናቸው ይነገራል። በሰብአዊ ርዳታ ለጋሽ ድርጅታቸው 265 ቋሚ እንዲሁም 400 ሌሎች ሠራተኞችን ቀጥረው
ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር
ማንተጋፍቶት ስለሺ