የኬንያ ፖሊስ 23 ኢትዮጵያዉያንን ከጥቃት አዳነ
ሐሙስ፣ መጋቢት 1 2008ማስታወቂያ
ፖሊስ እነዚህን ኢትዮጵያዉያን ሕገ-ወጥ ስደተኞች ያዳነዉ ልዩ የመከላከያ ኃይል ጠርቶና ወደ ሰማይ ተኩሶ መሆኑ ተመልክቶአል። በአሁኑ ወቅት እስር ቤት እንደሚገኙ የተነገረዉ እነዚህ ኢትዮጵያዉያን አብዛኞቹ ምንም ዓይነት መታወቂያ የሌላቸዉ ናቸዉ። ኪስዋሂሊም ሆነ እንጊሊዘኛ ቋንቋ አለመናገራቸዉ ነገሩ ን እንዳከበደባቸዉም ፖሊስ ተናግሮአል። ስለ ሁኔታዉ ኬንያ ናይሮቢ የሚገኘዉን ወኪላችንን በስልክ ጠይቄዉ ነበር።
ፋሲል ግርማ
አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ