የካንኩኑ የአየር ንብረት ጉባኤና ተስፋዉ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 14 2003ማስታወቂያ
ይህ ጉባኤ እንደታቀደለት ከሄደ ከሁለት ዓመታት በኋላ እንደሚያከትም የሚታወቀዉን የኪዮቶን ስምምነት ሊለካና የሚችል የጋራ ዉል በአገራት መካከል ይደረሳል ተብሎ ተስፋ ይደረጋል። ባለፈዉ ዓመት በዚሁ ወቅት በዴንማርክ ኮፐንሃገን የተካሄደዉ ተመሳሳይ ጉባኤ ብዙ እንደተወራለት ሳይሆን መቅረቱ ብዙዎችን ግራ ያጋባ ቢሆንም፤ ዘንድሮም ተስፋ ባለመቁረጥ የአካባቢ ተፈጥሮ ተቆርቋሪዎች የተመድ አባል አገራት ወደሚያግባባቸዉ ነጥብ እንዲደርሱ በየደረጃዉ ግፊት እያደረጉ ነዉ።
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ