የኦነግ ተጠርጣሪዎች የፍርድ ቤት ውሎ
ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2008ማስታወቂያ
ተከሳሾች ቄሮ ቢሊሱማ በሚል የኦሮሞ ነፃ አውጪ ግንባር፣ ኦነግ የወጣቶች ክንፍ ስር በመደራጀት የኦነግን ተልዕኮ እና ዓላማን ለመፈፀም በሚያስችላቸው አደረጃጀት ተጠቅመው በፀረ ሽብር ተግባር ተሰማርተዋል በሚል ነው ክስ የተመሰረተባቸው። ፍርድ ቤቱ ተከሳሾች ባቀረቡት የመጀመሪያ ደረጃ መቃወሚያ ላይ ዓቃቤ ሕግ መልስ እንዲሰጥ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ውሎውን አብቅቶዋል።
ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ