1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦባማ ጉብኝትና የአፍሪቃ መርሕ

ረቡዕ፣ ሰኔ 19 2005

አፍሪቃ-አሜሪካዉያንና አንድ አሜሪካዊ ዲፕሎማት እንደሚሉት ኦባማ በመጀመሪያዉ ዘመነ-ሥልጣናቸዉ ለአፍሪቃ ብዙም ትኩረት አልሰጡም ነበር

https://p.dw.com/p/18x49
US Präsident Barack Obama hält bei seinem Besuch am 11.07.2009 in der Stadt Accra in Ghana ein Kind auf dem Arm. Kaum aus Berlin zurück, bricht Barack Obama wieder zu einer Reise auf. Diesmal (26.6.-3.7.) geht es nach Senegal, Südafrika und Tansania. Kaum zu glauben: Abgesehen von einer kurzen Stippvisite in Ghana ist es der erste «richtige» Besuch des US-Präsidenten in Schwarzafrika. Foto: SHAWN THEW/dpa (zu dpa-KORR.: «Obama reist nach Afrika - USA wollen am Boom teilhaben » vom 24.06.2013)
ምስል picture-alliance/dpa

የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳት ባራክ ኦባማ በሰወስት የአፍሪቃ ሐገራት የሚያደርጉትን ጉብኝት ዛሬ ማታ ከዳካር-ሴኔጋል ይጀምራሉ። ኦባማ ሳምንት በሚዘልቅ ጉብኝታቸዉ ከሴኔጋል ሌላ ታንዛኒያንና ደቡብ አፍሪቃን ይጎበኛሉም። የዋሽግተን ዲሲዉ ወኪላችን አበበ ፈለቀ ያነጋገራቸዉ አፍሪቃ-አሜሪካዉያንና አንድ አሜሪካዊ ዲፕሎማት እንደሚሉት ኦባማ በመጀመሪያዉ ዘመነ-ሥልጣናቸዉ ለአፍሪቃ ብዙም ትኩረት አልሰጡም ነበር። አስተያየት ሠጪዎቹ እንደሚያምኑት ከኬኒያዊ አባት የሚወለዱት አሜሪካዊዉ ፕሬዝዳት አሁኑ አፍሪቃን መጎብኘታቸዉ ሥለ አፍሪቃ የሚከተሉትን መርሕ ለማጠናከር አስበዉ ሳይሆን አይቀርም።

አበበ ፈለቀ

ነጋሽ መሐመድ

ሸዋዬ ለገሠ