የኦባማ እና የነታንያሁ ውይይት15 መጋቢት 2002ረቡዕ፣ መጋቢት 15 2002የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ባራክ ኦባማ እና የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ነታንያሁ ትናንት ዋይት ሀውስ ውስጥ እጅግ ቀዝቃዛ ውይይት አድርገዋል ።https://p.dw.com/p/MbBcነታንያሁምስል APማስታወቂያሁለቱ መሪዎች ወትሮው እንደሚታወቀው ከውይይታቸው በፊትም ሆነ በኃላ ምንም ዓይነት ጋዜጣዊ መግለጫ አልሰጡም የጋራ ፎቶግራፍም አልተነሱም ። የውይይቱ መቀዝቀዝና የስነ ስርዓቱ መጓደል የሁለቱ መንግስታት ጥብቅ ግንኙነት መሻከሩን እንደሚጠቁም በሰፊው እየተነገረ ነው ። ዘጋቢያችን አበበ ፈለቀ ዝርዝሩን ልኮልናል ። አበበ ፈለቀ ፣ ሂሩት መለሰ ነጋሽ መሐመድ