1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኦሮሞ ድርጅቶች ስብሰባ በብሪታንያ

ሰኞ፣ ግንቦት 18 2006

የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር የድጋፍ አባላት፤ ባሳለፍነዉ ቅዳሜ ብሪታንያ ላይ ስብሰባ አዘጋጅተው ነበር። በብሪታንያ መዲና፤

https://p.dw.com/p/1C75U
Bildergalerie Meisterwerke deutscher Brückenbaukunst Brooklyn Bridge
ምስል Getty Images

ለንደን የሚገኘዉ ወኪላችን፤ ድልነሳ ጌታነህ እንደዘገበልን፤ ስብሰባዉ ያተኮረዉ በኢትዮጵያ ዘላቂ የሆነ ለዉጥና ሰላምን ለማግኘት፤ የኦሮሞ ዲሞክራሲያዊ ግንባር በዉጭ ለሚገኘዉ ሕብረተሰብ ሊይዘው ስለሚገባዉ ሚና እና ስለድርጅቱ ራእይ ተወያይቶአል። ሙሉዉን ዘገባ የድምፅ መጫኛዉን በመጫን ይከታተሉ!

ድልነሳ ጌታነህ
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ